ክቡር ኮሌጅ በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ ፡ፕሪቶሪያ በተካሄደው የAACSB International አፍሪካ ኮንፈረንስ 2024 ተሳትፏል!

ክቡር ኮሌጅ በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ ፡ፕሪቶሪያ በተካሄደው የAACSB International አፍሪካ ኮንፈረንስ 2024 ተሳትፏል!ክቡር ኮሌጅ በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ ፡ፕሪቶሪያ በተካሄደው የAACSB International አፍሪካ ኮንፈረንስ 2024 ተሳትፏል! 🌍 አፍሪካን መሰረት አድርጎ ሲዘጋጅ የመጀመሪያ የሆነው ኮንፈረንስ በዋናነት በስራ ፈጠራ፣ በዘላቂነት፣ በድህረ ምረቃ የስራ እድል፣ በቴክኖሎጂ ፣ ሰዉ ሰራሽ አስተውሎት እና በቀጣይ ስለሚፈጠሩት አዳዲስ የስራ ዘርፎች ላይ ያተኮረ ነበር።…

Read More