Congratulations 👏to Yordanos Kefelegn from Kibur College for securing third place on the Youth Digital Competition

Congratulations 👏to Yordanos Kefelegn from Kibur College for securing third place on the Youth Digital Competition: Promoting Sustainable Forest Management.Hosted by the Consortium for Climate Change Ethiopia (CCC-E) in partnership with Enfluencers, the competition highlighted innovative solutions for sustainable practices. Well done, Yordanos! Your consecutive achievement inspires us all. kiburcollege #climatechange

Read More

ክቡር ኮሌጅ እና ጄኔቫ ቢዝነስ ስኩል የተማሪዎችን ዓለም አቀፍ የትምህርት እድልን ለማስፋት ያለመ የመግባቢያ ስምምነት (MoU) ተፈራረሙ!!🤝

ክቡር ኮሌጅ እና ጄኔቫ ቢዝነስ ስኩል የተማሪዎችን ዓለም አቀፍ የትምህርት እድልን ለማስፋት ያለመ የመግባቢያ ስምምነት (MoU) ተፈራረሙ!!🤝 ይህ ትብብር ተማሪዎቻችን ዓለምአቀፍ ልምድና እውቀት እንዲቀስሙ፣ አመለካከታቸውን እንዲያሰፋ እና ጠቃሚ ክህሎት እንዲያገኙ በማለም የተደረገ ስምምነት ነው። ስምምነቱ የሚከተሉትን ጨምሮ የተለያዩ የጋራ ጥቅሞችን ያጠቃልላል:: ተማሪዎች በአጋር ተቋማት እንዲማሩ መፍቀድና ማመቻቸት ፣የተማሪ ልውውጥ ፕሮግራሞች፣ በሁለቱ ተቋማት መካከል የባህል እና…

Read More

አስደሳች ዜና!በሩዋንዳ ኪጋሊ በተካሄደዉ የምስራቅ አፍሪካ ሪጅናል #ዲጂታል መታወቂያ #ሀካቶን ዉድድር የክቡር ኮሌጅ ተማሪዎች 4ኛ ደረጃን በማግኘት አጠናቀቊ!

አስደሳች ዜና!በሩዋንዳ ኪጋሊ በተካሄደዉ የምስራቅ አፍሪካ ሪጅናል #ዲጂታል መታወቂያ #ሀካቶን ዉድድር የክቡር ኮሌጅ ተማሪዎች 4ኛ ደረጃን በማግኘት አጠናቀቊ! 🏆 ከ 9 ሀገራት የተወጣጡ 18 ቡድኖች በተሳተፋበት ዉድድር ላይ ኮሌጁንና ኢትዮጵያን በመወከል ለመጨረሻ ፍፃሜ ዙር ያለፋት ቡድን አባላት ተማሪ ያሬድ ኪሮስ፣ ሚኪያስ ተስፋዬ እና ዮርዳኖስ ከፈለኝ ሲሆኑ የጤና መታወቂያ ላይ ያተኮረው ፕሮጀክታቸው የጤና ችግሮችን በዲጂታል መታወቂያ…

Read More

ክቡር ኮሌጅ እና ዎክሰን ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ : በቴክኖሎጂ እና የምርምር ስራዎችን በጋራ ለመስራት ያለመ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ።

ክቡር ኮሌጅ እና ዎክሰን ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ : በቴክኖሎጂ እና የምርምር ስራዎችን በጋራ ለመስራት ያለመ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ። በህንድ ውስጥ ከሚገኙ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በትምህርት ጥራት በቴክኖሎጂ መርሃግብር 28ኛ እንዲሁም በቢዝነስ ስኩልስ መርሃግብር በ12ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው የዎክሰን ዩኒቨርሲቲ : ይህን ስምምነት የጋራ የምርምር ሥራዎችን፣ መርሃግብሮችን በጋራ ማስተባበርን፣ የተማሪዎችን እና የመምህራን ልውውጥ ፕሮግራሞችን፣ የኢንዱስትሪ ተሳትፎን፣ የአጭር…

Read More

ክቡር ኮሌጅ የአፍሪካ ቢዝነስ ስኩልስ ማህበር /AABS Connect Conference 2023/ በአክራ፣ ጋና ባዘጋጀው ዓመታዊ ኮንፈረንስ ላይ ተሳተፈ።

ክቡር ኮሌጅ የአፍሪካ ቢዝነስ ስኩልስ ማህበር /AABS Connect Conference 2023/ በአክራ፣ ጋና ባዘጋጀው ዓመታዊ ኮንፈረንስ ላይ ተሳተፈ። “የአፍሪካ ቢዝነስ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለአፍሪካ ያላቸውን ሚና እና አስተዋፅኦ “መሪ ሃሳብ አድርጎ በተካሄደው ኮንፍረንስ ከ30 ሀገራት የተውጣጡ ከ መቶ በላይ የቢዝነስ ትምህርት ቤቶች እና የትምህርት ተቋማት ተሳትፈዋል። በኮንፈረንሱ ላይ የክቡር ኮሌጅ ዲን አቶ ደሳለኝ መኩሪያ “የአፍሪካ የቢዝነስ…

Read More

ክቡር ኮሌጅ ከቤተሰብ አካዳሚ ጋር የአቅም ማሻሻያ መርሃግብር (Remedial program) በተመለከተ አብሮ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ::

ክቡር ኮሌጅ ከቤተሰብ አካዳሚ ጋር ዘንድሮ ትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሃገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የማለፊያ ነጥብ ያላመጡ ተማሪዎች ለአራት ወራት የአቅም ማሻሻያ መርሃግብር (Remedial program) እንዲወስድና ለውጤት እንዲበቁ ባስቀመጠው አቅጣጫና ባዘጋጀው የማስፈፀሚያ ሰነድ መሰረት አድርጎ ሁለቱ እህት ተቋማት በተማሪዎች ብቃት ማሳደግ: በሰው ሃይል ዝግጅት: መረጃዎችና የትምህርት ግብዓቶችን በጋራ የመጠቀም :…

Read More